ዓርብ 3 ጁን 2016

ጠርጥር

አንተና አንተ ብቻ፣ ተፋጣችሁ ሳለ
አንተ ስትጠራው፣ አንተ 'አቤት' ካለ
ግዴለህም ጠርጥር፣
ገደል የሆንህለት፣ ማሚቶህ እንዳለ።