የብርሃኑ ስንኞች
የስነ-ግጥም ጦማር
Home
About
ዓርብ 3 ጁን 2016
ጠርጥር
አንተና አንተ ብቻ፣ ተፋጣችሁ ሳለ
አንተ ስትጠራው፣ አንተ 'አቤት' ካለ
ግዴለህም ጠርጥር፣
ገደል የሆንህለት፣ ማሚቶህ እንዳለ።
በጣም አዲስ ልጥፎች
በጣም የቆየ ልጥፍ
መነሻ
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
ልጥፎች (Atom)