ሰኞ 25 ኖቬምበር 2013

የበይ ተመልካች

 ያ የጥንቱ አርበኛ ፣ ደሙን ያፈሰሰዉ
የሀገርን ድንበር ፣ አስከብሮ ያለፈው
ቀና ብሎ ቢያየን ፣ ምንኛ በቆጨው
የበይ ተመልካች ፣ ሆነን ሲታዘበዉ።

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ