ረቡዕ 27 ኖቬምበር 2013

የማስመሰል ኑሮ

መምሰል ከፊትለፊት ፣ መሆን ወደጓሮ
የምናወራዉን ፣ ኖረን ቢሆን ኖሮ
ባልቀረ ነበረ ፣ ሀገር ተንሸዋሮ ::

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ