የብርሃኑ ስንኞች
የስነ-ግጥም ጦማር
Home
About
ሰኞ 5 ሜይ 2014
መስለን
እንዳልከተልሽ፥
ጀርባሽ ፣ ጎራንጉሩ፤
እንዳላስከትልሽ፥
ጀርባዬ ፣ ሰንበሩ፤
የቁርጥ ቀን መጥቶ ፣ እስኪያፋጥጠን፤
እናዝግመው እንጂ ፣ ሁነን ጎን-ለ-ጎን፤
ለተከታያችን ፣ መስለን የተማመን።
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ
በጣም አዲስ ልጥፍ
የቆየ ልጥፍ
መነሻ
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
አስተያየቶች ለጥፍ (Atom)
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ