የብርሃኑ ስንኞች
የስነ-ግጥም ጦማር
Home
About
ዓርብ 16 ሜይ 2014
የቸገረ ነገር
ያብሮነት ሲሆን መዝሙሩ፤
ክርሮ ከተወጠረ ደም-ሥሩ፤
የብርሃን ጎዳና ስትጠቁመው፤
የፅልመት ጉራንጉር ከዋጠው፤
አይኑ እያየ የሰው ምስል፤
ልቡ ክፉ አዉሬ ሲስል፤
ባንድነት አልጋ ተተኝቶ፣
በልዩነት ደወል ከተነቃ፤
ዛሬን ማለፍ ዳገት ሆኖ፣
ነገም ዘበት ሆነ በቃ።
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ
በጣም አዲስ ልጥፍ
የቆየ ልጥፍ
መነሻ
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
አስተያየቶች ለጥፍ (Atom)
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ