የብርሃኑ ስንኞች
የስነ-ግጥም ጦማር
Home
About
ሐሙስ 5 ጁን 2014
የበላኝ ጅብ
ሳያማትር ዙርያ ገባውን፤
ሳያደምጥ የገዛ ጆሮዉን፤
ባንክሮ አቀርቅሮ ከዘንጠለ፤
ሲጠሩት "አቤት" ካላለ፤
ድምፅ ፣ ትንፋሹን አምቆ፤
ጥላ ፣ ኮቴዉን ደብቆ፤
የበላኝ ጅብ ፀጥ ካለ፤
ከሁለት አንድ ነገር አለ...
ወዲህም ላይጠራ ቢጤዉን፤
ወዲያም ባይሞላ ስልቻውን።
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ
በጣም አዲስ ልጥፍ
የቆየ ልጥፍ
መነሻ
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
አስተያየቶች ለጥፍ (Atom)
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ