የብርሃኑ ስንኞች
የስነ-ግጥም ጦማር
Home
About
ዓርብ 6 ጁን 2014
ቢቸግረኝ
በሰው መንጋ ተከብቤ
እውነት ሲሆን ጥሜ ራቤ
የሀቅ ልሳን ግቷ ነጥፎ
ክህደት ሲያዳፋኝ ጠልፎ
በቅጥፈት ጥላሸት ተለቅልቄ፣
በብቸኝነት ስለከሰልኩ
ዋሾ ወዳጄን ሸኝቼ፣
ታማኝ ባላንጣዬን ተቀበልኩ።
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ
በጣም አዲስ ልጥፍ
የቆየ ልጥፍ
መነሻ
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
አስተያየቶች ለጥፍ (Atom)
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ