የብርሃኑ ስንኞች
የስነ-ግጥም ጦማር
Home
About
ሐሙስ 15 ኦክቶበር 2015
በምን ብልሃት
ከበራፍሽ ፈፋ
ፊትሽ ሳልደፋ
እንዳደይ አበባ
ሆ ብዬ ሳልገባ
እንደ ደራሹ ጎርፍ
ክንፌን ጥዬ ሳልከንፍ
እንደ ዲታ አፍቃሪ
ሳያሻኝ መስካሪ
መኖሬ ተጋርዶ ፣ በዚህ ሁሉ አማላይ
እንዴት ዉብ አይኖችሽ ፣ አረፉ ከእኔ ላይ።
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ
በጣም አዲስ ልጥፍ
የቆየ ልጥፍ
መነሻ
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
አስተያየቶች ለጥፍ (Atom)
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ