የብርሃኑ ስንኞች
የስነ-ግጥም ጦማር
Home
About
ቅዳሜ 30 ጃንዋሪ 2016
የተቃርኖ ማማ
በሰጠምኩኝ መጠን ስንሳፈፍ
ከመናፍቅነት ገለባ ተበጥሬ ሳልፍ
ገላየ በልብ ከልብ ቀልጦ
ልቤ ከነፍስ ባህር ሰምጦ
ነፍሴ በፍቅር ቅመም ተላቁጦ
ገላዬ ማሳ ሆኖለት
ህመሜ ተዘራ ታጨደ
መድሃኒት ብዬ የዋጥኩት
ማዳበሪያ ሆኖለት ቀለደ።
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ
በጣም አዲስ ልጥፍ
የቆየ ልጥፍ
መነሻ
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
አስተያየቶች ለጥፍ (Atom)
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ