የብርሃኑ ስንኞች
የስነ-ግጥም ጦማር
Home
About
ቅዳሜ 30 ጃንዋሪ 2016
አታሚ
ብቻዬን ከብቸኘት ስታገል
ፍርሃቴ ፍም አውጥቶ ሲንበለበል
ያ የስንብት አዋጅሽ
ያ የ "ደህና ሁን" ፍርድሽ
ልክ እንዳላዩት ሩቅ ሀገር
እንዳልገለጡት መፅሐፍ
እንዳልጠገኑት ሰባራ ልብ
እንዳላበሱት የንባ ዘለላ
ሰርክ የናፍቆት ጌሾ ነው፣
ዘሎ ፊጥ 'ሚል ከራሴ
ዞትር የቁጭት ጅራፍ ነው፣
ሰንበር አታሚ ከመንፈሴ።
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ
በጣም አዲስ ልጥፍ
የቆየ ልጥፍ
መነሻ
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
አስተያየቶች ለጥፍ (Atom)
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ