የብርሃኑ ስንኞች
የስነ-ግጥም ጦማር
Home
About
ረቡዕ 22 ፌብሩዋሪ 2017
ጀግና
ለወገኑ ሟችም
ወገኑን ገዳይም
ባንድ ቁና ስፍር፣ ይባላሉ ጀግና
ለሰው 'ሚታየው፣ እንደየቆመበት ይለያያልና።
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ
በጣም አዲስ ልጥፍ
የቆየ ልጥፍ
መነሻ
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
አስተያየቶች ለጥፍ (Atom)
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ