ረቡዕ 22 ፌብሩዋሪ 2017

ጀግና

ለወገኑ ሟችም
ወገኑን ገዳይም
ባንድ ቁና ስፍር፣ ይባላሉ ጀግና 
ለሰው 'ሚታየው፣ እንደየቆመበት ይለያያልና።

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ