የብርሃኑ ስንኞች
የስነ-ግጥም ጦማር
Home
About
ሰኞ 3 ኖቬምበር 2014
ዘመኑን ለገደለ
በስንፍና ጠብ-መንጃው ፣ አቀባብሎ እያለመ
ምትክ-አልባ ዘመኑን ፣ አከታትሎ ላጋደመ
ጅብዱዉን ቆሞ ቢተርክ ፣ <<ካለ'ኔ ጀግና>> እያለ
ቁልቁል በሚያየው ግዳይ ዉስጥ ፣ እልፍ የራሱ ሞት አለ።
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ
በጣም አዲስ ልጥፍ
የቆየ ልጥፍ
መነሻ
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
አስተያየቶች ለጥፍ (Atom)
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ