የብርሃኑ ስንኞች
የስነ-ግጥም ጦማር
Home
About
እሑድ 2 ኦገስት 2015
ገደብ
ከውቅያኖስ መሃል፣
ከተንሳፈፍንበት ባ'ሴት ሰረገላ
አኑሬልሻለሁ የንባዬን ዘላላ
ዉሃውን አስሰሽ ያገኘሽው ለታ
ያኔ ነው ስስቴ ናፍቆቴ ሚገታ።
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ
በጣም አዲስ ልጥፍ
የቆየ ልጥፍ
መነሻ
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
አስተያየቶች ለጥፍ (Atom)
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ