ሰኞ 30 ኦክቶበር 2017

ቢሆንም ባይሆንም

የህልማለም ድግስ፣
ህላዌን አንጥሮ፣ ቢያጠጣም ቅቤ
አዋዝቶ ቢያጎርስም፣ ክትፎን ከአይቤ
ሰው ምኑ ሞኝ ነው፣
ገር ሕልሙን ተማምኖ፣ አይተኛ በራብ-ጥም
ጉምዥት ሳይጎነጭ፣ ተስፋ ሳይቆረጥም።

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ