ሰኞ 30 ኦክቶበር 2017

አርዶ አደሮች ሆይ

ባሩድ እንደጠበል፣ በጅምላ እየረጩ
አረም ለማቆየት፣ ቡቃያ እየቀጩ
በደም ቀይ ምንጣፍ፣ ዛሬን ቢራመዱ
ነገ ሸንጎ 'ሚቀርብ፣ ዶሴ ነው መንገዱ።

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ