ሰኞ 30 ኦክቶበር 2017

ዉሃ ወቀጣ

ልቦና ታውሮ፣ አይን ሲያክል ጨረቃ
ሳሙና ፈልሳፊው፣ ሲሆን ታጥቦ ጭቃ
ማሰብ ምን ሊረባ፣ መፅዳትስ ለምኔ
ተጨምቆ ላይወጣ፣ ፅድቅ ከኩነኔ።

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ