የብርሃኑ ስንኞች
የስነ-ግጥም ጦማር
Home
About
ሰኞ 30 ኦክቶበር 2017
ዉሃ ወቀጣ
ልቦና ታውሮ፣ አይን ሲያክል ጨረቃ
ሳሙና ፈልሳፊው፣ ሲሆን ታጥቦ ጭቃ
ማሰብ ምን ሊረባ፣ መፅዳትስ ለምኔ
ተጨምቆ ላይወጣ፣ ፅድቅ ከኩነኔ።
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ
በጣም አዲስ ልጥፍ
የቆየ ልጥፍ
መነሻ
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
አስተያየቶች ለጥፍ (Atom)
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ