የብርሃኑ ስንኞች
የስነ-ግጥም ጦማር
Home
About
ሐሙስ 18 ሴፕቴምበር 2014
ስካር
በላይ በላዩ ላይ ስትጨልጥ አምሽተህ
ከሚጠጣ ነገር ሽጉጥ ብቻ ቀርቶህ
ጎህ ሲቀድ ሰማይ በቀዝቃዛ ጠዋት
"የት ገባ ራስ ምታት?"
"የት ገባ ማዛጋት?"
እያልክ አትሸበር
በፍቅር ሲሰከር
የለዉም ሀንጎቨር።
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ
በጣም አዲስ ልጥፍ
የቆየ ልጥፍ
መነሻ
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
አስተያየቶች ለጥፍ (Atom)
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ