የብርሃኑ ስንኞች
የስነ-ግጥም ጦማር
Home
About
ሐሙስ 26 ዲሴምበር 2013
እድል
ሳማርር ከርሜ ፣ ዘመኔን በሙሉ
ጠማማ ነው ሲሉኝ ፣ ያርባ ቀን እድሉ
ለሌሎቹ ሲዘንብ ፣ ሁል ጊዜ
ለኔ አለማካፋቱ ፣ አንድም ጊዜ
ከትናንት ዛሬ ፣ መጣ ስል ከቤቴ
አልፎኝ እየሄደ ፣ ዕድል ጎረቤቴ
እሱስ ሁሌ ደጄ ፣ ይመላለስ ነበር
እኔ ባልሰራ እንጂ ፣ የሚንኳኳዉን በር።
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ
በጣም አዲስ ልጥፍ
የቆየ ልጥፍ
መነሻ
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
አስተያየቶች ለጥፍ (Atom)
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ