የብርሃኑ ስንኞች
የስነ-ግጥም ጦማር
Home
About
ሰኞ 10 ማርች 2014
ላቤ ወዙ
በብሶትህ ተረግዤ
በብሶትህ የተወለድኩ
ወኪልህ ነኝ ብሎ ፣
ሳልመርጠው ሳልፈቅደው
ወንበሩ ላይ ተደላድሎ፣
በኔ ላብ ይኖራል
ወዙ ጨፍ ብሎ።
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ
በጣም አዲስ ልጥፍ
የቆየ ልጥፍ
መነሻ
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
አስተያየቶች ለጥፍ (Atom)
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ