የብርሃኑ ስንኞች
የስነ-ግጥም ጦማር
Home
About
ሐሙስ 27 ማርች 2014
እርቅ
ለይምሰል ለታይታ
ስትለኝ ይቅርታ ፣
ሳይፈልቅ ከስሜትህ
ከልብህ ከውስጥህ ፣
ቂም ቋጥሮ ህሊናህ
ቢጨብጠኝ እጅህ ፣
ብትስመኝ ብታቅፈኝ
ያዞ እንባ እያነባህ፣
ከውስጥህ ተኳርፈህ ፣ ከኔ ከመታረቅ
መጀመሪያ ነገር ፣ አንተ ካንተ ታረቅ።
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ
በጣም አዲስ ልጥፍ
የቆየ ልጥፍ
መነሻ
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
አስተያየቶች ለጥፍ (Atom)
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ