የብርሃኑ ስንኞች
የስነ-ግጥም ጦማር
Home
About
ማክሰኞ 18 ማርች 2014
ባለጊዜ ታሪክ ጣፊ
የራሱን አሻራ ለማኖር ሲሳነው
የታሪክ ድሪቶ ሲጥፍ የሚዉለው
ባለ-ጊዜው ብእሩ ሀቅ እየደለዘ
የቆረቆረዉን ወቅጦ እየደቆሰ
የዛሬን መሰረት ትናንትን ናደና
መንደርኛ ጀብዱ አንቆ ጋተኝና
ያን የጋራ ቁስል
ያን የጋራ ገድል
ያን የጋራ ጀግና
በሰፈር ጉድጓድ ዉስጥ በጠበጠውና
ታሪክን አቡክቶ ጋገረበት መ'ና።
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ
በጣም አዲስ ልጥፍ
የቆየ ልጥፍ
መነሻ
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
አስተያየቶች ለጥፍ (Atom)
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ