የብርሃኑ ስንኞች
የስነ-ግጥም ጦማር
Home
About
እሑድ 16 ማርች 2014
ሰው ለሰው
ለሰው መድሃኒቱ
ሰው ነው ቢሉኝ ጊዜ
ህመሜን ባዋየው
ቁስሌን ባሳየው
በፈውስ አስመስሎ ፣ ሸፍጥ ሰደደና
ስቃዬን አባሰው ፣ አስመረቀዘና።
......................እናም ተረዳሁኝ
የማዳኑን ያክል ፣ መድሃኒት በመሆን
ለሰው በሽታዉም ፣ ራሱ ሰው አንደሆን።
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ
በጣም አዲስ ልጥፍ
የቆየ ልጥፍ
መነሻ
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
አስተያየቶች ለጥፍ (Atom)
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ