እሑድ 16 ማርች 2014

ሰው ለሰው

ለሰው መድሃኒቱ
ሰው ነው ቢሉኝ ጊዜ
ህመሜን ባዋየው
ቁስሌን ባሳየው
በፈውስ አስመስሎ ፣ ሸፍጥ ሰደደና
ስቃዬን አባሰው ፣ አስመረቀዘና።
......................እናም ተረዳሁኝ
የማዳኑን ያክል ፣ መድሃኒት በመሆን
ለሰው በሽታዉም ፣ ራሱ ሰው አንደሆን።

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ