የብርሃኑ ስንኞች
የስነ-ግጥም ጦማር
Home
About
ሰኞ 17 ማርች 2014
መኖር
መኖር፣
ያለፈውን ፅልመት፣
ማህደሩን ዘግቶ።
መኖር፣
ባለው በቀረው ላይ፣
የተስፋ ዘር ዘርቶ።
መኖር፣
ከፊት ለሚመጣው፣
ቅን ልቦናን ከፍቶ።
አለበለዚያማ.......
ነገር-አለሙን ካከረርነው'ማ
ብንወጣት ብንወርዳት፣
ይህቺን ረቂቅ ዓለም
የጀመራት - ሁሉም፣
የጨረሳት - ማንም!
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ
በጣም አዲስ ልጥፍ
የቆየ ልጥፍ
መነሻ
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
አስተያየቶች ለጥፍ (Atom)
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ