የብርሃኑ ስንኞች
የስነ-ግጥም ጦማር
Home
About
ማክሰኞ 15 ኤፕሪል 2014
አበረታኝ
ወፌ ቆመች ከማለቴ
ሲያርቋት ምርኩዜን ከፊቴ
ቀና ስል ላይ ከፍታ
በኩርኩም አናቴ ሲመታ
ስጀምር መሄድ መራመድ
ሲያረጉት እግሬን ሽምድምድ
እንደለመዱት ሊያመክኑት
መንፈሴን ሲቀጠቅጡት
እንኳንስ ተሰብሮ ሊያሳጣኝ
ካለት ፀንቶ አበረታኝ።
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ
በጣም አዲስ ልጥፍ
የቆየ ልጥፍ
መነሻ
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
አስተያየቶች ለጥፍ (Atom)
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ