የብርሃኑ ስንኞች
የስነ-ግጥም ጦማር
Home
About
ረቡዕ 23 ኤፕሪል 2014
ጠራቢ እጆች
በነኛ ዉብ እጆች ፣ በድንጋይ ጠረባ
፤
ያክሱም-ላሊበላ ፣ ጥበብ ተገነባ።
የኚህን ድንቅ እጆች ፣ አሻራ መርምረው
፤
ፀሐይ 'ማይከልል - ዝናብ 'ማያስጠልል፣ ቆባቸውን ደፍተው
፤
በተርታ ተሰጥተው በየ-ምን-ገዱ ላይ
፤
ዛሬ ቀንም እጆች ይጠርባሉ ድንጋይ።
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ
በጣም አዲስ ልጥፍ
የቆየ ልጥፍ
መነሻ
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
አስተያየቶች ለጥፍ (Atom)
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ