የብርሃኑ ስንኞች
የስነ-ግጥም ጦማር
Home
About
ዓርብ 18 ኤፕሪል 2014
አባልቶ
በጠኔ ጠውልገን ፣ ባየን ጊዜ አዘነ
አዝኖም አልቦዘነ ፣ ሊያጠግበን ወጠነ
እጃችንን ታጠብን ፣ እጆቹን ታጠበ
ከሞላው ገበታ ፣ ሊያባላን ቀረበ
ካጥንት ከመረቁ ፣ እያሳለፈልን
ከጠላ ከጠጁ ፣ ሲያንቆረቁርልን
እስክንሰክር ፣ አጣጥቶ
እስክንጠግብ ፣ አባልቶ
እርሱ አሸለበ፣
እኛን እንቅልፍ ነስቶ።
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ
በጣም አዲስ ልጥፍ
የቆየ ልጥፍ
መነሻ
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
አስተያየቶች ለጥፍ (Atom)
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ